አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በወምበራ ወረዳ ከ155 ሚሊየን ብር በላይ የተገነቡ ሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶችን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን መርቀው ከፍተዋል።
የመንገድ ፕሮጀክቶቹ በወምበራ ወረዳ ከደብረዘይት – ሳንቂ – መልካን እና ከገሰንገሳ – ወግዲ የሚያገናኙ ናቸው።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በወምበራ ወረዳ ከ155 ሚሊየን ብር በላይ የተገነቡ ሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶችን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን መርቀው ከፍተዋል።
የመንገድ ፕሮጀክቶቹ በወምበራ ወረዳ ከደብረዘይት – ሳንቂ – መልካን እና ከገሰንገሳ – ወግዲ የሚያገናኙ ናቸው።