አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ ትምህርት ዘርፉን በዓለም አቀፋዊነትና አመራርን ለማጠናከር የሚውል የ1 ሚሊዮን ዶላር ፕሮጀክት ደጋፍ መገኘቱን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
የ1 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ድጋፉ የተገኘው ኢትዮጵያ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ቢሮ የዩኒቨርሲቲ አጋርነት በኩል በሚመራው የአፍሪካ ጉዳዮች ቢሮ በኩልበ መመረጧ መሆን በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ገልጿል።