የሀገር ውስጥ ዜና

በኢትዮጵያ ያሉ የቱሪስት መስህቦችን በጸረ ተህዋሲ የማስረጨት ስራ ተጀመረ

By Tibebu Kebede

June 09, 2020

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ያሉ የቱሪስት መስህቦችን በጸረ ተህዋሲ ማስረጨት ስራ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀመረ።

የጸረ ተህዋሲያን ርጭቱ በብሔራዊ ሙዚየም ነው የተጀመረው፤ በሙዚየሙ ውስጥ ከተደረገው ርጭት ባለፈ በቅርሶች ላይም ርጭቱ ተከናውኗል።