አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ያሉ የቱሪስት መስህቦችን በጸረ ተህዋሲ ማስረጨት ስራ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀመረ።
የጸረ ተህዋሲያን ርጭቱ በብሔራዊ ሙዚየም ነው የተጀመረው፤ በሙዚየሙ ውስጥ ከተደረገው ርጭት ባለፈ በቅርሶች ላይም ርጭቱ ተከናውኗል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ያሉ የቱሪስት መስህቦችን በጸረ ተህዋሲ ማስረጨት ስራ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀመረ።
የጸረ ተህዋሲያን ርጭቱ በብሔራዊ ሙዚየም ነው የተጀመረው፤ በሙዚየሙ ውስጥ ከተደረገው ርጭት ባለፈ በቅርሶች ላይም ርጭቱ ተከናውኗል።