የሀገር ውስጥ ዜና

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮ ሱዳን የባቡር ፕሮጀክት የአዋጭነት ጥናት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ

By Tibebu Kebede

June 10, 2020

እንዲሁም ኢትዮጵያ እና ሱዳን እያንዳንዳቸው ለአዋጭነት ጥናቱ 100 ሺህ ዶላር ወጪ እንደሚያደርጉ  ተጠቁሟል።