የሀገር ውስጥ ዜና

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን የጨረሱትን የኔዘርላንድስ አምባሳደር አሰናበቱ

By Tibebu Kebede

June 10, 2020

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘዉዴ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን የጨረሱትን የኔዘርላንድስ አምባሳደር ቤንጌት ቫንን አሰናበቱ፡፡

ፕሬዚዳንቷ በዚህ ወቅት አምባሳደሩ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለዉን ግንኙነት ለማጠናከር ስላበረከቱት አስተዋጾ አመስግነዉ ኢትዮጵያ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለዉን ግንኙነት ለማዳበር የድርሻዋን እንድምትወጣ ገልጸዋል፡፡