አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የሙሌት እና ዓመታዊ የውሃ አለቃቅ በተመለከተ በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ መካከል የሶስትዮሽ ውይይት ትናንትናም ቀጥሎ ተካሂዷል።
በውይይቱ ላይ ኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ውይይትን በተመለከተ አቋሟን ግልፅ አድርጋለች።
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የሙሌት እና ዓመታዊ የውሃ አለቃቅ በተመለከተ በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ መካከል የሶስትዮሽ ውይይት ትናንትናም ቀጥሎ ተካሂዷል።
በውይይቱ ላይ ኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ውይይትን በተመለከተ አቋሟን ግልፅ አድርጋለች።