የሀገር ውስጥ ዜና

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ ደሴ ገባ

By Shambel Mihret

April 28, 2024

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ የልማት ስራዎችን ለመመልከት ደሴ ከተማ ገብቷል።

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራው ልዑክ በከተማዋ በሚኖረዉ ቆይታ ትልልቅ የልማት ስራዎችን ተመልክቶ ለተጨማሪ ልማት ግብዓት የሚኾኑ ውይይቶችን ያደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ አሚኮ ዘግቧል፡፡