አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ መሠረታቸውን በደቡብ ክልል ካደረጉ የፓለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ጋር ተወያዩ።
በውይይቱም፣ ከክልሉ መዋቅር ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች እና ጉዳዮች ተነስተዋል ውይይት ተደርጎባቸዋል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ መሠረታቸውን በደቡብ ክልል ካደረጉ የፓለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ጋር ተወያዩ።
በውይይቱም፣ ከክልሉ መዋቅር ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች እና ጉዳዮች ተነስተዋል ውይይት ተደርጎባቸዋል።