አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ አደም በመልዕክታቸው ÷ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል።
በዓሉ የሰላም የፍቅር፣ የአንድነት እና የመቻቻል እንዲሆንም መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ አደም በመልዕክታቸው ÷ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል።
በዓሉ የሰላም የፍቅር፣ የአንድነት እና የመቻቻል እንዲሆንም መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡