አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን በተለያዩ ሃገራት እንዲወክሉ ለተሾሙ አዳዲስ አምባሳደሮች ላለፉት አራት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በስልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ ተገኝተው የመዝጊያ ንግግር አድርገዋል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን በተለያዩ ሃገራት እንዲወክሉ ለተሾሙ አዳዲስ አምባሳደሮች ላለፉት አራት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በስልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ ተገኝተው የመዝጊያ ንግግር አድርገዋል።