አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካንግ ዩንግ ውሃ ጋር ዛሬ በስልክ ተወያዩ።
ሁለቱ ሚኒስትሮቸ የሁለቱን አገራት ግንኙነት ለማጠናከር፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በትብብር ለመከላከል እና የኮሪያ ባለህብቶች በኢትዮጵያ ስለሚኖራቸው የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ በተመለከተ ትኩረት አድርገው መክረዋል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካንግ ዩንግ ውሃ ጋር ዛሬ በስልክ ተወያዩ።
ሁለቱ ሚኒስትሮቸ የሁለቱን አገራት ግንኙነት ለማጠናከር፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በትብብር ለመከላከል እና የኮሪያ ባለህብቶች በኢትዮጵያ ስለሚኖራቸው የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ በተመለከተ ትኩረት አድርገው መክረዋል።