አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2ሺህ136 ደርሷል።
በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 245 ሰዎች ውስጥ 190 ሰዎች ከአዲስ አበባ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2ሺህ136 ደርሷል።
በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 245 ሰዎች ውስጥ 190 ሰዎች ከአዲስ አበባ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።