የሀገር ውስጥ ዜና

በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2ሺህ136 ደርሷል

By Feven Bishaw

June 12, 2020

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2ሺህ136 ደርሷል።

በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 245 ሰዎች ውስጥ 190 ሰዎች ከአዲስ አበባ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።