አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝቷል፡፡
ከ80 በላይ አባላት ያለው የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ መግባቱ ይታወቃል፡፡
በፍቅርተ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝቷል፡፡
ከ80 በላይ አባላት ያለው የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ መግባቱ ይታወቃል፡፡
በፍቅርተ ከበደ