የሀገር ውስጥ ዜና
በኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ መካከል በግድብ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው ድርድር ትናንትም ቀጥሎ ውሏል
By Tibebu Kebede
June 14, 2020
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ መካከል በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው ድርድር ትናንትም ቀጥሎ ውሏል።