አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ህብረት ማህበር አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተክለዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጀነር ታከለ ኡማ ከተለያዩ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ጋር በመሆን በየካ ክፍለ ከተማ ሚሊኒየም ፓርክ ከ1ሺህ በላይ ችግኞችን ተክለዋል::
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ህብረት ማህበር አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተክለዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጀነር ታከለ ኡማ ከተለያዩ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ጋር በመሆን በየካ ክፍለ ከተማ ሚሊኒየም ፓርክ ከ1ሺህ በላይ ችግኞችን ተክለዋል::