አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ለተማሪዎች እየተሰጠ ነው፡፡
ተማሪዎችም በፈተና ጣቢያዎች ተገኝተው ፈተናውን እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ለተማሪዎች እየተሰጠ ነው፡፡
ተማሪዎችም በፈተና ጣቢያዎች ተገኝተው ፈተናውን እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡