የሀገር ውስጥ ዜና

በተለያዩ ክልሎች ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚኒስትሪ ፈተና እየተሰጠ ነው

By Feven Bishaw

June 11, 2024

 

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ለተማሪዎች እየተሰጠ ነው፡፡

 

 

ተማሪዎችም በፈተና ጣቢያዎች ተገኝተው ፈተናውን እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡