አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሜጀር ጄኔራል ከፍያለው አምዴ ተሰማን በአብዬ ግዛት የተሰማራው የተመድ የሰላም አስከባሪ ጦር ሀይል አዛዥ አድርገው ሾሙ።
ሜጀር ጄኔራል ከፍያለው አምዴ ተሰማ የስራ ጊዚያቸውን የፊታችን ሀምሌ ወር የሚያጠናቅቁትን ሜጀር ጄኔራል መሀሪ ዘውዴን ተክተው ይሰራሉ ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሜጀር ጄኔራል ከፍያለው አምዴ ተሰማን በአብዬ ግዛት የተሰማራው የተመድ የሰላም አስከባሪ ጦር ሀይል አዛዥ አድርገው ሾሙ።
ሜጀር ጄኔራል ከፍያለው አምዴ ተሰማ የስራ ጊዚያቸውን የፊታችን ሀምሌ ወር የሚያጠናቅቁትን ሜጀር ጄኔራል መሀሪ ዘውዴን ተክተው ይሰራሉ ተብሏል።