አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ ኮሪያ እና ኢትዮጵያ የደን ሀብትን መልሶ ለማልማት እና ቀጣይነት ያለው የደን ልማትን በተለያዩ አካባቢዎች ለማረጋገጥ ሀገራቱ በትብብር ሊሰሩ ነው።
በደን ሀብት ልማት በጋራ መስራት የሚያስችለውን ስምምነትም የኢትዮጵያ አካባቢ፣ ደን እና የአየር ንብረት ኮሚሽን እና የደቡብ ኮሪያ የደን አገልግሎት ይፋ አድርገዋል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ ኮሪያ እና ኢትዮጵያ የደን ሀብትን መልሶ ለማልማት እና ቀጣይነት ያለው የደን ልማትን በተለያዩ አካባቢዎች ለማረጋገጥ ሀገራቱ በትብብር ሊሰሩ ነው።
በደን ሀብት ልማት በጋራ መስራት የሚያስችለውን ስምምነትም የኢትዮጵያ አካባቢ፣ ደን እና የአየር ንብረት ኮሚሽን እና የደቡብ ኮሪያ የደን አገልግሎት ይፋ አድርገዋል።