የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ዳልጎ ጋር ተገናኙ

By Tibebu Kebede

June 17, 2020

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ዳልጎ ጋር ተገናኙ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሌፍተናንት ጀነራል መሐመድ ሐምዳን ዳልጎ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በደህና መጡ ሲሉ በፌስቡክ ገፃቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።