አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጅማ ከተማ የዓለም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ለሆኑት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደስታ መግለጫ መርሃ ግብር ተካሄደ።
የደስታ መግለጫ መርሃ ግብሩ በዛሬው እለት ከማለዳው ጀምሮ የማርች ባንድ እና የቡና ማፍላት ስነ ስርዓትን ጨምሮ በተለያዩ የደስታ መርሃ ግብሮች ተካሂዷል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጅማ ከተማ የዓለም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ለሆኑት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደስታ መግለጫ መርሃ ግብር ተካሄደ።
የደስታ መግለጫ መርሃ ግብሩ በዛሬው እለት ከማለዳው ጀምሮ የማርች ባንድ እና የቡና ማፍላት ስነ ስርዓትን ጨምሮ በተለያዩ የደስታ መርሃ ግብሮች ተካሂዷል።