ዓለምአቀፋዊ ዜና

ቻይና ለአፍሪካ አገራት ከሰጠችው ከወለድ ነፃ ብድር ውስጥ በፈረንጆቹ 2020 መገባደጃ ላይ ሊመለስ የነበረውን ሰረዘች

By Tibebu Kebede

June 18, 2020

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2012 (ኤፍ. ቢ. ሲ.) ቻይና ለአፍሪካ አገራት በፈረንጆቹ 2020 መገባደጃ ላይ የሚመለስ ከወለድ ነፃ የሆነ ብድርን መሰረዟን ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ አስታወቁ።

ትናንትና የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች እና የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የተሳተፉበት የቻይና-አፍሪካ ጉባኤ በቪዲዮ ተካሂዷል።