አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምእራፍ ለማሸጋገር የአካባቢያችንን ችግር በአካባቢያችን ሀገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት አባቶች በኩል ለመፍታት የጋራ እንቅስቃሴ ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገር ሽማግሌዎች መማክርት አስታወቀ።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምእራፍ ለማሸጋገር የአካባቢያችንን ችግር በአካባቢያችን ሀገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት አባቶች በኩል ለመፍታት የጋራ እንቅስቃሴ ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገር ሽማግሌዎች መማክርት አስታወቀ።