አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 988 መድረሱን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡
በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 116 ሰዎች ውስጥ 101 ሰዎች ከአዲስ አበባ መሆናቸው ተገልጿል።
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 988 መድረሱን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡
በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 116 ሰዎች ውስጥ 101 ሰዎች ከአዲስ አበባ መሆናቸው ተገልጿል።