አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) “የብልፅግና ፓርቲ መመስረት ኢትዮጵያን ከመበታተን ስጋት የታደገና የህዝቦችን አብሮነት ዳግም ያረጋገጠ መሆኑን የቀድሞው የብአዴን ኢህአዴግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል አቶ ከበደ ጫኔ ተናገሩ።
አቶ ከበደ እንዳሉት በኢህአዴግ ምክንያት አጋጥሞ የነበረው የሀገራዊ ስሜት መዳከምና የብሄርተኝነት ፅንፍ ሀገሪቱን የመበታተን አደጋ ላይ ጥሏት ቆይቷል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) “የብልፅግና ፓርቲ መመስረት ኢትዮጵያን ከመበታተን ስጋት የታደገና የህዝቦችን አብሮነት ዳግም ያረጋገጠ መሆኑን የቀድሞው የብአዴን ኢህአዴግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል አቶ ከበደ ጫኔ ተናገሩ።
አቶ ከበደ እንዳሉት በኢህአዴግ ምክንያት አጋጥሞ የነበረው የሀገራዊ ስሜት መዳከምና የብሄርተኝነት ፅንፍ ሀገሪቱን የመበታተን አደጋ ላይ ጥሏት ቆይቷል።