የሀገር ውስጥ ዜና

የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

By Tibebu Kebede

June 22, 2020

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 213ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢንቨስትመንትና ሌሎች አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡

መስተዳድር ምክር ቤቱ ከክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የቀረበለትን የከተማ ኢንቨስትመንት መሬት በምደባ ስለሚሰጥበት ሁኔታ ላይ መክሯል፡፡