አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 213ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢንቨስትመንትና ሌሎች አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡
መስተዳድር ምክር ቤቱ ከክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የቀረበለትን የከተማ ኢንቨስትመንት መሬት በምደባ ስለሚሰጥበት ሁኔታ ላይ መክሯል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 213ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢንቨስትመንትና ሌሎች አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡
መስተዳድር ምክር ቤቱ ከክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የቀረበለትን የከተማ ኢንቨስትመንት መሬት በምደባ ስለሚሰጥበት ሁኔታ ላይ መክሯል፡፡