አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ያለውን ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግብፅ በቅኝ ግዛት ዘመን የተፈረመውን የውሃ ድርሻዬን ይቀንስብኛል በሚል በመቃወም ላይ ትገኛለች።
ግብፅ አሁንም እንዲከበርላት የምትሻው የቅኝ ግዛት ዘመን የአባይ ውሃ ድርሻ ክፍፍል ስምምነት በብሪታኒያ አመቻችነት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1929 የተፈረመ ነው።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ያለውን ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግብፅ በቅኝ ግዛት ዘመን የተፈረመውን የውሃ ድርሻዬን ይቀንስብኛል በሚል በመቃወም ላይ ትገኛለች።
ግብፅ አሁንም እንዲከበርላት የምትሻው የቅኝ ግዛት ዘመን የአባይ ውሃ ድርሻ ክፍፍል ስምምነት በብሪታኒያ አመቻችነት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1929 የተፈረመ ነው።