አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ የአፍሪካ የቴክኒክ ትብብር ክፍል ዳይሬክተር ሹካት አብዱልራዛቅ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በአቶሚክ ቴክኖሎጂ ዙሪያ በጋራ እየተሰሩ ባሉ ስራዎች እና በቀጣይ ተግባራት ዙሪያ መክረዋል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ የአፍሪካ የቴክኒክ ትብብር ክፍል ዳይሬክተር ሹካት አብዱልራዛቅ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በአቶሚክ ቴክኖሎጂ ዙሪያ በጋራ እየተሰሩ ባሉ ስራዎች እና በቀጣይ ተግባራት ዙሪያ መክረዋል።