የሀገር ውስጥ ዜና

በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 323 ደረሰ

By Tibebu Kebede

June 24, 2020

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 323 ደረሰ፡፡

በከተማዋ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 147 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡