አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን ከታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ጋር በተያያዘ ያላቸውን ልዩነት በውይይት እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የህብረቱ ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት ገልጸዋል።
ሙሳ ፋኪ ማህመት ከኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጋር ተወያይተዋል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን ከታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ጋር በተያያዘ ያላቸውን ልዩነት በውይይት እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የህብረቱ ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት ገልጸዋል።
ሙሳ ፋኪ ማህመት ከኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጋር ተወያይተዋል።