የሀገር ውስጥ ዜና

ፕሬዚዳንት ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከአልጀሪያው እና ስዊዘርላንድ ፕሬዝደንቶች ጋር ተወያዩሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከአልጀሪያው እና ስዊዘርላንድ አቻቸው ጋር ተወያዩ

By Feven Bishaw

June 26, 2020

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከአልጀሪያው ፕሬዝደንት አብደልመጂድ ቴቡን እና ከስዊዘርላንድ ፕሬዝደንት ሲሞኔታ ሶማሩጋ ጋር በስልክ ተወያዩ፡፡

ፕሬዚዳንቷ ከአልጀሪያው ፕሬዝደንት አብደልመጂድ ቴቡን ጋር ባካሄዱት ውይይት በሁለትዮሽና በአህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ሃሳብ መለዋወጣቸውን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡