አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከአልጀሪያው ፕሬዝደንት አብደልመጂድ ቴቡን እና ከስዊዘርላንድ ፕሬዝደንት ሲሞኔታ ሶማሩጋ ጋር በስልክ ተወያዩ፡፡
ፕሬዚዳንቷ ከአልጀሪያው ፕሬዝደንት አብደልመጂድ ቴቡን ጋር ባካሄዱት ውይይት በሁለትዮሽና በአህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ሃሳብ መለዋወጣቸውን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከአልጀሪያው ፕሬዝደንት አብደልመጂድ ቴቡን እና ከስዊዘርላንድ ፕሬዝደንት ሲሞኔታ ሶማሩጋ ጋር በስልክ ተወያዩ፡፡
ፕሬዚዳንቷ ከአልጀሪያው ፕሬዝደንት አብደልመጂድ ቴቡን ጋር ባካሄዱት ውይይት በሁለትዮሽና በአህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ሃሳብ መለዋወጣቸውን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡