አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ለአራት ወራት የሚቆይ የማዕድ ማጋራት ጀመረ።
ድጋፉ በአዳማ ከተማ ለሚኖሩና የኢኮኖሚ አቅማቸው ዝቅተኛ ለሆነ 200 አባወራዎች የሚደረግ ነው ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ለአራት ወራት የሚቆይ የማዕድ ማጋራት ጀመረ።
ድጋፉ በአዳማ ከተማ ለሚኖሩና የኢኮኖሚ አቅማቸው ዝቅተኛ ለሆነ 200 አባወራዎች የሚደረግ ነው ተብሏል።