አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር እና የሲቪክ ማህበራት ተወካይ የተለያዩ የሰላም ግንባታና የልማት ተግባራትን ለማከናወን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
ስምምነቱን በሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና የብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ አልማዝ መኮንን እና የፕሮጃይኒስት ሀገር በቀል ድርጅት ዳይሬክተር ወይዘሮ ነፃነት ተፈራርመዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር እና የሲቪክ ማህበራት ተወካይ የተለያዩ የሰላም ግንባታና የልማት ተግባራትን ለማከናወን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
ስምምነቱን በሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና የብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ አልማዝ መኮንን እና የፕሮጃይኒስት ሀገር በቀል ድርጅት ዳይሬክተር ወይዘሮ ነፃነት ተፈራርመዋል፡፡