የሀገር ውስጥ ዜና

በዶሃ ፎረም የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ከየአል ሱሌይቲን ግሩፕ ሊቀ መንበር ጋር ተወያየ

By Tibebu Kebede

December 17, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ19ኛው የዶሃ ፎረም ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን ከየአል ሱሌይቲን ግሩፕ ሊቀ መንበር ጋር ተወያየ።

ልዑኩ ከአል ሱሌይቲን ግሩፕ ሊቀ መንበር ሼክ አብደላህ ሳሌም አል ሱሌይቲን ጋር ቆይታ አድርጓል።