አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ኤግዚቪሽን ማዕከል በ22 ሄክታር መሬት ላይ የፓን አፍሪካ ኮንቬንሽንና ኤግዚቪሽን ማዕከል መገንባት የሚያስችል የምክክር መድረክ ተካሄደ።
ማዕከሉ ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶችን በማሳተፍ ለመገንባት የታሰበ ሲሆን፥ በምክክር መድረኩ ላይ ከ300 በላይ ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ኤግዚቪሽን ማዕከል በ22 ሄክታር መሬት ላይ የፓን አፍሪካ ኮንቬንሽንና ኤግዚቪሽን ማዕከል መገንባት የሚያስችል የምክክር መድረክ ተካሄደ።
ማዕከሉ ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶችን በማሳተፍ ለመገንባት የታሰበ ሲሆን፥ በምክክር መድረኩ ላይ ከ300 በላይ ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች ተገኝተዋል።