የሀገር ውስጥ ዜና

በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ሁሉም ኢትዮጵያዊ የማህበራዊ የጤና መድን ተጠቃሚ ይሆናል

By Tibebu Kebede

July 18, 2020

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ሁሉንም የኢትዮጵያ ሕዝብ የማህበራዊ የጤና መድን ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን አስታወቀ።

የጤናው ዘርፍ የአሥር ዓመት መሪ የልማት ዕቅድ ላይ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ውይይት አድርገዋል።