አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ60 በላይ አባላትን የያዘው የኢትዮጵያ የባህል ቡድን በኤርትራ ከረን ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።
ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከባህል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከብሔራዊ ቲያትር፣ ከታዋቂ ደምጻውያንና የጃኖ ባንድ ሙዚቀኞችን ያካተተው የኢትዮጵያ ባህል ቡድን በትናንትናው ዕለት ኤርትራ አስመራ መግባቱ ይታወሳል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ60 በላይ አባላትን የያዘው የኢትዮጵያ የባህል ቡድን በኤርትራ ከረን ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።
ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከባህል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከብሔራዊ ቲያትር፣ ከታዋቂ ደምጻውያንና የጃኖ ባንድ ሙዚቀኞችን ያካተተው የኢትዮጵያ ባህል ቡድን በትናንትናው ዕለት ኤርትራ አስመራ መግባቱ ይታወሳል።