አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባህርዳር ከተማ አስተዳደር በ760 ሚሊየን ብር የተገነቡ 57 የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የገቢዎች ሚነስትር አቶ ላቀ አያለው ፣የፌደራል ቤቶችና ኮንስትራክሽ ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሀመድ እና የክልሉ ርዕሰ መስተደድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባህርዳር ከተማ አስተዳደር በ760 ሚሊየን ብር የተገነቡ 57 የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የገቢዎች ሚነስትር አቶ ላቀ አያለው ፣የፌደራል ቤቶችና ኮንስትራክሽ ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሀመድ እና የክልሉ ርዕሰ መስተደድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።