አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ሱዳን የወታደራዊ መኮንኖች የጅምላ መቃብር ማግኘቷን አስታወቀች፡፡
የጅምላ መቃብሩ በፈረንጆቹ 1990 የተገደሉ የጦር መኮንኖች የተቀበሩበት መሆኑንም የሱዳን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታውቋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ሱዳን የወታደራዊ መኮንኖች የጅምላ መቃብር ማግኘቷን አስታወቀች፡፡
የጅምላ መቃብሩ በፈረንጆቹ 1990 የተገደሉ የጦር መኮንኖች የተቀበሩበት መሆኑንም የሱዳን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታውቋል፡፡