አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትየጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚ 558 የአቪዬሽን ባለሙያዎች ማስመረቁን አስታወቀ።
በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተደረገው የምርቃት ስነ ስርዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያምን ጨምሮ የአቪዬሽን ባለድርሻ አካላት፣ ተጋባዥ እንግዶች እና የተመራቂ ቤተሰቦች ተሳትፈዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትየጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚ 558 የአቪዬሽን ባለሙያዎች ማስመረቁን አስታወቀ።
በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተደረገው የምርቃት ስነ ስርዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያምን ጨምሮ የአቪዬሽን ባለድርሻ አካላት፣ ተጋባዥ እንግዶች እና የተመራቂ ቤተሰቦች ተሳትፈዋል፡፡