የሀገር ውስጥ ዜና

አየር መንገዱ 558 የአቪዬሽን ባለሙያዎችን አስመረቀ

By Feven Bishaw

July 24, 2020

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትየጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚ 558 የአቪዬሽን ባለሙያዎች ማስመረቁን አስታወቀ።

በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተደረገው የምርቃት ስነ ስርዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያምን ጨምሮ የአቪዬሽን ባለድርሻ አካላት፣ ተጋባዥ እንግዶች እና የተመራቂ ቤተሰቦች ተሳትፈዋል፡፡