አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያው ዙር የውሀ ሙሌት መጠናቀቅ የሀገር ሉዓላዊነት ማረጋገጫ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ተናገሩ፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢዜማ፣ ኢሀፓ፣ ነፃነት እና እኩልነት ፓርቲዎች ግድቡ ኢትዮጵያ በቀጠናው ያላትን ተሰሚነት ከፍ የሚያደርግ ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያው ዙር የውሀ ሙሌት መጠናቀቅ የሀገር ሉዓላዊነት ማረጋገጫ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ተናገሩ፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢዜማ፣ ኢሀፓ፣ ነፃነት እና እኩልነት ፓርቲዎች ግድቡ ኢትዮጵያ በቀጠናው ያላትን ተሰሚነት ከፍ የሚያደርግ ነው ብለዋል።