የሀገር ውስጥ ዜና

የጥምቀት በዓል በሐረር ከተማ እየተከበረ ነው

By Mikias Ayele

January 19, 2025

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል በሐረር ከተማ በተለያዩ ሀይማታዊ ስነ-ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡

በስነ-ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አብነ ኒቆዲሞስን ጨምሮ የቤተክርስቲያንና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ምዕመናን እንዲሁም እንግዶች ተገኝተዋል።

በተሾመ ኃይሉ