አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል በሐረር ከተማ በተለያዩ ሀይማታዊ ስነ-ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡
በስነ-ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አብነ ኒቆዲሞስን ጨምሮ የቤተክርስቲያንና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ምዕመናን እንዲሁም እንግዶች ተገኝተዋል።
በተሾመ ኃይሉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል በሐረር ከተማ በተለያዩ ሀይማታዊ ስነ-ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡
በስነ-ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አብነ ኒቆዲሞስን ጨምሮ የቤተክርስቲያንና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ምዕመናን እንዲሁም እንግዶች ተገኝተዋል።
በተሾመ ኃይሉ