የሀገር ውስጥ ዜና

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 11ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

By Tibebu Kebede

July 25, 2020

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የ5ኛ 5 ዓመት 5ኛ የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።

ምክር ቤቱ የጉባዔውን አጀንዳዎች መርምሮ በማጽደቅ ጉባዔውን ጀምሯል።