አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል በነበረው የፀጥታ ችግር ለተፈናቀሉ 7 ሺህ 800 ሰዎች የዕለት ደራሽ እርዳታ እያቀረበ መሆኑን ምክትል ኮሚሽነሩ አስታወቁ።
ምክትል ኮሚሽነሩ አቶ ዳመነ ዳሮታ ኮሚሽኑ ከአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ሕልፈት በኋላ በነበረው የፀጥታ ችግር በክልሉ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እያቀረበ ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል በነበረው የፀጥታ ችግር ለተፈናቀሉ 7 ሺህ 800 ሰዎች የዕለት ደራሽ እርዳታ እያቀረበ መሆኑን ምክትል ኮሚሽነሩ አስታወቁ።
ምክትል ኮሚሽነሩ አቶ ዳመነ ዳሮታ ኮሚሽኑ ከአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ሕልፈት በኋላ በነበረው የፀጥታ ችግር በክልሉ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እያቀረበ ነው ብለዋል።