አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ በኢንቨስትመንት ለመሰማራት ፈቃድ ከተሰጣቸው ባለሃብቶች መካከል 61 ፕሮጀክቶች ወደ ግንባታና ማምረት መሸጋገራቸውን የከተማ አስተዳደሩ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መመሪያ አስታወቀ፡፡
በከተማው በተጠናቀቀው በጀት አመት ከ10 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 210 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ በኢንቨስትመንት ለመሰማራት ፈቃድ ከተሰጣቸው ባለሃብቶች መካከል 61 ፕሮጀክቶች ወደ ግንባታና ማምረት መሸጋገራቸውን የከተማ አስተዳደሩ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መመሪያ አስታወቀ፡፡
በከተማው በተጠናቀቀው በጀት አመት ከ10 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 210 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷል፡፡