አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ የሚዲያ አመራሮች እና ባለሙያዎች ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አከናውነዋል።
ህብረተሰቡ ችግኝ እንዲተክል የሚቀሰቅሱ መገናኛ ብዙሃኑ አርአያም እንዲሆን አመራሮቹ እና ባለሙያዎች በጉለሌ እጽዋት ማእከል ችግኝ ተክለዋል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ የሚዲያ አመራሮች እና ባለሙያዎች ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አከናውነዋል።
ህብረተሰቡ ችግኝ እንዲተክል የሚቀሰቅሱ መገናኛ ብዙሃኑ አርአያም እንዲሆን አመራሮቹ እና ባለሙያዎች በጉለሌ እጽዋት ማእከል ችግኝ ተክለዋል።