የሀገር ውስጥ ዜና

በአዲስ አበባ የሚገኙ የሚዲያ አመራሮችና ባለሙያዎች ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ

By Tibebu Kebede

July 28, 2020

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ የሚዲያ አመራሮች እና ባለሙያዎች ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አከናውነዋል።

ህብረተሰቡ ችግኝ እንዲተክል የሚቀሰቅሱ መገናኛ ብዙሃኑ አርአያም እንዲሆን አመራሮቹ እና ባለሙያዎች በጉለሌ እጽዋት ማእከል ችግኝ ተክለዋል።