የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ እና አልጀሪያ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

By Tibebu Kebede

July 29, 2020

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና አልጀሪያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ።

በአልጀሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር በመሆን የተሾሙት ነቢያት ጌታቸው በኢትዮጵያ የአልጀሪያ አምሳደር እና የሀገሪቱ የአፍሪካ ህብረት ቋማ ተጠሪ ከሆኑት ኤልሃምዲ ሳላህ ጋር ተወያይተዋል።