አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀንበር ማለትም ከጠዋቱ 12 እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት ድረስ 327 ሚሊየን 399 ሺህ 570 ችግኞች ተተክሏል፡፡
በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የተለያዩ የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም ህብረተሰቡ ተሳታፊ ሆነዋል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀንበር ማለትም ከጠዋቱ 12 እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት ድረስ 327 ሚሊየን 399 ሺህ 570 ችግኞች ተተክሏል፡፡
በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የተለያዩ የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም ህብረተሰቡ ተሳታፊ ሆነዋል።