የሀገር ውስጥ ዜና

በህግ የተጀመረው ስራ በህግ የሚጨረስ መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው- ጠ/ዐቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች

By Tibebu Kebede

July 29, 2020

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህግ የበላይነት ማክበር፣ ማስከበር እና ፍትህን ማስፈን የህልውናችን መሰረት ነው ሲሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ህግ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ።

የህግ የበላይነት እና ፍትህ እንዲሰፍን ዘርፈ ብዙ ስራ እና ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ አስፍረዋል።