የሀገር ውስጥ ዜና

የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮችና የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አባላት ችግኝ ተከሉ

By Tibebu Kebede

July 29, 2020

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ዑመርን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።

ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የሀገር አቀፍ አረንጓዴ አሻራ ፕሮግራም አካል አንድ የሆነው በክልሉ በአንድ ጀንበር ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ዘመቻ ሲካሄድ ቆይቷል ብለዋል።