አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ የኢድ-አልአድሃ በዓልን ሲያከብር ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ከሆነው የኮሮናቫይረስ ራሱን በመጠበቅ ሊሆን እንደሚገባ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ አሳሰቡ።
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በነገው ዕለት የሚከበረውን የአረፋ በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ እና ለኮቪድ-19 ሊደረግ ስለሚገባው ጥንቃቄ መልእክት አስተላልፈዋል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ የኢድ-አልአድሃ በዓልን ሲያከብር ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ከሆነው የኮሮናቫይረስ ራሱን በመጠበቅ ሊሆን እንደሚገባ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ አሳሰቡ።
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በነገው ዕለት የሚከበረውን የአረፋ በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ እና ለኮቪድ-19 ሊደረግ ስለሚገባው ጥንቃቄ መልእክት አስተላልፈዋል።